Category: ዜና

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከኢትዮጵያ የሠራተኛ ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን ሥራ አስፈጻሚዎች ጋር ተወያዩ ነሐሴ 24/2015 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከኢትዮጵያ የሠራተኛ ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን ሥራ አስፈጻሚዎች ጋር ዛሬ ከሰዓት ተወያይተዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከኢትዮጵያ የሠራተኛ ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን ሥራ አስፈጻሚዎች ጋር ተወያዩ ነሐሴ 24/2015 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከኢትዮጵያ የሠራተኛ ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን ሥራ አስፈጻሚዎች ጋር ዛሬ ከሰዓት ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም መልካም የሥራ ግንኙነት ስለመፍጠር መምከራቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የተገኘ መረጃ ያመላክታል።

አርሶ አደሩ በበልግ ወቅት የለሙና የደረሱ ምርቶችን በአግባቡ በመሰብሰብ ተጠቃሚ ሊሆን እንደሚገባ ተመላከተ

አርሶ አደሩ በበልግ ወቅት የለሙና የደረሱ ምርቶችን በአግባቡ በመሰብሰብ ተጠቃሚ ሊሆን እንደሚገባ ተመላከተ አርሶ አደሩ በበልግ ወቅት የለሙና የደረሱ ምርቶችን በአግባቡ በመሰብሰብ ተጠቃሚ ሊሆን እንደሚገባ የቤንች ሸኮ ዞን ግብርና አካባቢ ጥበቃ ህብረት ሥራ መምሪያ አስታውቋል። በዞኑ በአሁን ሰዓት በስፋት የበቆሎና የስንዴ ምርቶች የሚሰበሰብበት በመሆኑ ለውጤታማነቱ ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባም መምሪያው ገልጿል። በበልግ ወቅት በዋና ዋና […]

በከተማው የታየው የትምህርት ቤት ደረጃ ማሻሻል ስራ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ተገለፀ።

በከተማው የታየው የትምህርት ቤት ደረጃ ማሻሻል ስራ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ተገለፀ። ሚዛን አማን ነሃሴ 21/2015 ዓ.ም ትምህርት ለትውልድ በሚል መርህ የትምህርት ቤቶችን ደረጃ ለማሻሻልና የ2016 ዓ.ም ትምህርት ለማስጀመር እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን በተመለከተ በሚዛን ቁጥር አንድ ትምህርት ቤት ውይይት ተደርጓል። በውይይቱ ላይ የተገኙት የሚዛን አማን ከተማ ከንቲባ አቶ ግሩም ተማም እንደገለጹት በሚዛን ቁጥር አንድ ትምህርት ቤት […]

በቤንች ሸኮ ዞን ጉራፈርዳ ወረዳ የተከሰተውን የኩፍኝ በሽታ ለመቆጣጠር የተቀናጀ  ሥራ እየተሰራ መሆኑ  ተገለፀ።

በቤንች ሸኮ ዞን ጉራፈርዳ ወረዳ የተከሰተውን የኩፍኝ በሽታ ለመቆጣጠር የተቀናጀ  ሥራ እየተሰራ መሆኑ  ተገለፀ። የቤንች ሸኮ ዞን ጤና መምሪያ  ኃላፊ አቶ ኤሊያስ ምናሴ በሰጡት መግለጫ  በጉራፈርዳ ወረዳ የኩፍኝ በሽታ በወረርሽኝ  ደረጃ መከሰቱን ጠቁመው ከ200  በላይ ህፃናትና አዋቂዎች  መጠቃታቸውን ገልፀዋል። የተከሰተው የኩፍኝ በሽታ መሆን አለመሆኑን  በላብራቶሪ  ለማረጋገጥ ናሙና በመላክ የኩፍኝ በሽታ መሆኑ መረጋገጡን አቶ ኤሊያስ  ተናግረዋል […]

ለሁለት ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ የቆየው የደቡብ ቤንች ወረዳ ም/ቤት 5ኛ ዙር 33ኛ መደበኛ ጉባኤ የተለያዩ የወረዳውን የካብኔ አባላት ሹመት በማፅደቅ ተጠናቅቋል ።

ለሁለት ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ የቆየው የደቡብ ቤንች ወረዳ ም/ቤት 5ኛ ዙር 33ኛ መደበኛ ጉባኤ የተለያዩ የወረዳውን የካብኔ አባላት ሹመት በማፅደቅ ተጠናቅቋል ። በሁለት ቀናት የጉባኤው ቆይታም ም/ቤቱ የአስፈጻሚዎችን፣ የፍ/ቤቱን እና የምክር ቤቱንየ2015ዓ.ም ሪፖርት እና የ2016ዓ.ም እቅድ ገምግሞ አጽድቋል ። ምክር ቤቱ የወረዳውን ካቢኔ ሹመት ፕሮፖዛል በወረዳው ዋና አስተዳዳሪ አቶ ወልዱ ባጪ አማካይነት ቀርቦ ም/ቤቱ የካቢኔ […]

የመሠረተ ልማት ጥያቄ ችግሮች ን ለመፍታት ትኩረት ተሰጥቶት እንዲሰራ የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ክቡር አቶ ቀበሌ መንገሻ ጠየቁ።

የመሠረተ ልማት ጥያቄ ችግሮች ን ለመፍታት ትኩረት ተሰጥቶት እንዲሰራ የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ክቡር አቶ ቀበሌ መንገሻ ጠየቁ። የኢፌዴሪ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በቤንች ሸኮ ዞን የክልልና የህዝብ ተወካዮች በተገኙበት ውይይት አካሂደዋል። የደቡብ ምዕራብ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ከተደራጁ ጀምሮ በክልሉ ሠላም ፣ ልማትና ወንድማማችነት ላይ በሁሎም ዞኖችና ወረዳዎች ሲሰራ መቆየቱን የኢፌዴሪ ህዝብ ተወካዮች […]

“ደም በመለገስ በደም መፍሰስ ሕይወታቸውን የሚያጡ ወገኖችን መታደግ ይገባል” አቶ ሳሙኤል አሰፋ

“ደም በመለገስ በደም መፍሰስ ሕይወታቸውን የሚያጡ ወገኖችን መታደግ ይገባል” አቶ ሳሙኤል አሰፋ በቤንች ሸኮ ዞን ሴቶች ህፃናት ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳይ መምሪያ አስተባባሪነት በክረምት ወጣቶች በጎ አድራጎት በሚዛን አማን ከተማ የደም ልገሳ መርሃ ግብር ተካሄዷል። በመርሀ ግብሩ ላይ የተገኙት የቤንች ሸኮ ዞን ምክትል አስተዳዳሪና የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት መምሪያ ሀላፊ አቶ ሳሙኤል አሰፋ ደም በሰጡበት ጊዜ ደም […]

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ ቲቺንግ ሆስፒታል በመገኘት የሆስፒታሉን አጠቃላይ የስራ እንቅስቃሴና ግንባታዎችን ተዘዋውረው ጎበኙ።

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ ቲቺንግ ሆስፒታል በመገኘት የሆስፒታሉን አጠቃላይ የስራ እንቅስቃሴና ግንባታዎችን ተዘዋውረው ጎበኙ። ሚዛን አማን ፣ ነሀሴ 21/2015 አባላቱ በመጀመሪያ ቀን በከሰዓት ውሎአቸው በሆስፒታሉ በመገኘት አጠቃላይ ስራዎችንና የጤና ኮሌጅ ግንባታዎችን ጎብኝተዋል። የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ ቲቺንግ ሆስፒታል በቀድሞ የሚዛን አማን አጠቃላይ ሆስፒታል በሚል በ1972 ዓመተ ምህረት አካባቢ ለ60ሺ ህዝብ አገልግሎት ይሰጣል […]

በሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች የሚስተዋሉ የአሰራር ችግሮች እና ደላሎች በዘርፉ እያደረጉ ያሉት ተሳትፎ መጎላት ህብረተሰቡን እያስመረረ መሆኑን ተገለጸ፡፡

በሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች የሚስተዋሉ የአሰራር ችግሮች እና ደላሎች በዘርፉ እያደረጉ ያሉት ተሳትፎ መጎላት ህብረተሰቡን እያስመረረ መሆኑን ተገለጸ፡፡ ህገ-ወጦች ህግን ተከትለዉ የሚሰሩበትና ህጋዊ ኤጀንሲዎችን በማበረታታት የሚስተዋሉ ችግሮች ለመቅረፍ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን የቤንች ሸኮ ዞን የስራ፣ ክህሎት ፣ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት መምሪያ አሳሰበ፡፡ በሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር ህጋዊ ፍቃድ አዉጥቶ የሚሰሩ ከ75 በላይ የሥራና ሠራተኛ […]

ከቤንች ሸኮ ዞን በ3 የስፖርት ዘርፎች 26 ስፖርተኞች ወደ ኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ መግባታቸው ተገለፀ

ከቤንች ሸኮ ዞን በ3 የስፖርት ዘርፎች 26 ስፖርተኞች ወደ ኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ መግባታቸው ተገለፀ። ሚዛን አማን ነሀሴ 16/2015 የዞኑ ባህል ፣ ቱሪዝምና ስፖርት መምሪያ ኃላፊ አቶ ጌታቸው ኮይካ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ያካዳሚውን መመልመያ መስፈርት ያሟሉ 26 ስፖርተኞች ወደ አካዳሚው እንደሚሄዱ ገልፀዋል። የቤንች ሸኮ ዞን ባህል ፣ ቱሪዝምና ስፖርት መምሪያ ኃላፊ አቶ ጌታቸው ኮይካ በቢሮአቸው በሰጡት […]

Back To Top