Category: ዜና

በክልላችን የሚገኙ የተፈጥሮ ጸጋዎችን ወደ ሀብት በመቀየር ወጣቶችን ተጠቃሚ ማድረግ ያስፈልጋል ፦ ክቡር አቶ ፋጂዮ ሳፒ

በክልላችን የሚገኙ የተፈጥሮ ጸጋዎችን ወደ ሀብት በመቀየር ወጣቶችን ተጠቃሚ ማድረግ ያስፈልጋል ፦ ክቡር አቶ ፋጂዮ ሳፒ ሚዛን አማን ፣ ጳጉሜ 01/2015 የክልሉ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ከደች ሲኖ የምስራቅ አፍሪካ የቀርቀሀ ልማት ፕሮግራም 2 ጋር በመተባበር ለ10 ቀናት የሰጠው ስልጠና ተጠናቋል። በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የኢኮኖሚ ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ […]

“መስዋዕትነት ለብሔራዊ ክብር ፣ ለነጻነት እና ለሉአላዊነት” በሚል መሪ ቃል ጳጉሜ 2 የመስዋዕትነት ቀን በሚዛን አማን ተከበረ።

“መስዋዕትነት ለብሔራዊ ክብር ፣ ለነጻነት እና ለሉአላዊነት” በሚል መሪ ቃል ጳጉሜ 2 የመስዋዕትነት ቀን በሚዛን አማን ተከበረ። ሚዛን አማን ፣ ጳጉሜ 2/2015 ቀኑን የፌደራል ፖሊስ ፣ የማረሚያ ፣ የዞን ፣ የከተማ ፖሊስና በጸጥታ መዋቅሩ አባላት በፓናል ውይይት ተከብሯል። የቤንች ሸኮ ዞን ሰላምና ፀጥታ መምሪያ ኃላፊ አቶ ኮጁ ባደከች ጳጉሜ 2 የመስዋዕትነት ቀንን አስመልክቶ ባቀረቡት የውይይት […]

ህገ- ወጥ የከተማ መሬት ወረራን በመከላከል እና በማስተካከል ከተሞች ለነዋሪዎች ምቹ እና ለቱሪዝም ሳቢ እንዲሆኑ መስራት እንደሚገባ ተገለፀ።

ህገ- ወጥ የከተማ መሬት ወረራን በመከላከል እና በማስተካከል ከተሞች ለነዋሪዎች ምቹ እና ለቱሪዝም ሳቢ እንዲሆኑ መስራት እንደሚገባ ተገለፀ። ሚዛን አማን ጳጉሜ 2/2015 ዓ.ም የቤንች ሸኮ ዞን ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን መምሪያ ያለፍቃድ የተያዘ የከተማ ይዞታ ማስተካከልና መከላከል ደንብ ቁጥር 012/2015 እና የ2016 ዕቅድ ዝግጅት ላይ ያተኮረ የንቅናቄ መድረክ በሲዝ ከተማ እየተካሄደ ነው። የዕለቱ የክብር ዕንግዳ እና […]

ለሰላም ለልማትና ለዴሞራሲ ሲባል የሚከፈል መስዋዕትነትና የሀገርን ህልውና ለማስጠበቅ ብልፅግና ፓርቲ ግምባር ቀደም ተግባሩ አድርጎ ሰርቷል፤ እየሰራም ይገኛል ፡፡ አቶ ዮናስ ኬና

ለሰላም ለልማትና ለዴሞራሲ ሲባል የሚከፈል መስዋዕትነትና የሀገርን ህልውና ለማስጠበቅ ብልፅግና ፓርቲ ግምባር ቀደም ተግባሩ አድርጎ ሰርቷል፤ እየሰራም ይገኛል ፡፡ አቶ ዮናስ ኬና የቤንች ሸኮ ዞን የመንግስት ዋና ተጠሪና የብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ዮናስ ኬና የመስዋዕትነትን ቀን አስመልክተው መልዕክት አስተላልፈዋል። የመንግስት ተጠሪው በመልዕክታቸው ፓርቲው የሚከፈለው ዋጋና መስዋዕትነት የሚታሰበውን ሰላምን ለማስፈን: ልማትን ለማረጋገጥና የዴሞራሲን ስርዓት […]

የቤንች ማጂ ልማት ማህበር የባለ ልዩ ተሰጥኦ ተማሪዎች አዳሪ ትምህርት ቤት ጅማሮ አበረታችና ተስፋ ሰጪ ነው ፦ አቶ ቀበሌ መንገሻ

የቤንች ማጂ ልማት ማህበር የባለ ልዩ ተሰጥኦ ተማሪዎች አዳሪ ትምህርት ቤት ጅማሮ አበረታችና ተስፋ ሰጪ ነው ፦ አቶ ቀበሌ መንገሻ ሚዛን አማን ፣ ነሀሴ 27/2015 ልማት ማህበሩ የአዳሪ ትምህርት ቤቱን የ2015 አፈጻጸም ፣ የ2016 የተማሪ ቅበላ ዕቅድና የባለድርሻ አካላት ሚና ላይ በዞኑ ካቢኔ መሰብሰቢያ አዳራሽ ውይይት አድርጓል። የቤንች ማጂ ልማት ማህበር የባለ ልዩ ተሰጥኦ ተማሪዎች […]

የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ቀበሌ መንገሻን ጨምሮ የምክር ቤት አባላት በሚዛን አማን ከተማ እየተከናወኑ የሚገኙትን የመሠረተ ልማት ስራዎች ጎበኙ።

የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ቀበሌ መንገሻን ጨምሮ የምክር ቤት አባላት በሚዛን አማን ከተማ እየተከናወኑ የሚገኙትን የመሠረተ ልማት ስራዎች ጎበኙ። የሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር ምክር ቤቱ 4ኛ ዙር 10 ዓመት የስራ ዘመን 27ኛ መደበኛ ጉባኤውን ዛሬ ማካሄድ ጀምሯል። የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ቀበሌ መንገሻ ፤ የሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር ዋና ከንቲባ አቶ […]

ህገወጥ የሰዎች ዝውውር በሀገሪቱ ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ላይ የሚያስከትለው ጫና እጅግ ከፍተኛ ነው፦ አቶ ተዘራ ወ/ማሪያም

ህገወጥ የሰዎች ዝውውር በሀገሪቱ ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ላይ የሚያስከትለው ጫና እጅግ ከፍተኛ ነው፦ አቶ ተዘራ ወ/ማሪያም የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሠራተኛ እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ በ2015 ዓ.ም ዕቅድ አፈጻጸምና የ2016 ዓ.ም ጠቋሚ ዕቅድ እንዱሁም ህገወጥ የሰዎች ዝውውርን መከላከል ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ በሚዛን አማን ከተማ እያካሄደ ይገኛል። በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት […]

2015 ዓ.ም የኢትዮጵያን ታሪክ የቀየሩ ድሎች የተመዘገቡበት ስኬታማ ዓመት ነው ፦የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

2015 ዓ.ም የኢትዮጵያን ታሪክ የቀየሩ ድሎች የተመዘገቡበት ስኬታማ ዓመት ነው ፦የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት በመጠናቀቅ ላይ የሚገኘው 2015 ዓ.ም የኢትዮጵያን ታሪክ የቀየሩ ድሎች የተመዘገቡበት ስኬታማ ዓመት መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ከበደ ዴሲሳ፤ በ2015 ዓ.ም የተመዘገቡ ስኬቶችና ያጋጠሙ ተግዳሮቶችን በተመለከተ መግለጫ ሰጥተዋል። በዓመቱ የኢትዮጵያን ታሪክ የቀየሩ ድሎች መመዝገባቸውን ገልጸዋል። የስንዴ ምርታማነትን […]

በህገወጥ መንገድ ሲሸጥ የተገኘ የጦር መሳሪያ መያዙን የጉራፈርዳ ፖሊስ ጽ/ቤት ገለፀ።

በህገወጥ መንገድ ሲሸጥ የተገኘ የጦር መሳሪያ መያዙን የጉራፈርዳ ፖሊስ ጽ/ቤት ገለፀ በቤንች ሸኮ ዞን በጉራፈርዳ ወረዳ ሶስት የፀጥታ አካላት የተሰወሩ ሲሆን ጥብቅ ክትትል ሲደረግ ቆይቶ የጦር መሳሪያው መያዙን የጉራፈርዳ ፖሊስ ጽ/ቤት ገለፀ። በደረሰን መረጃ መሰረት በቀን 20/12/2015 በጉራፈርዳ ወረዳ ቢፍቱ 01 ቀበሌ በግምት ከምሽቱ 4:00 ገደማ ሶስት የፀጥታ አካላት መሳሪያ ይዘው ተሰውረዋል የሚል መረጃ በመያዝ […]

ለገቢ አሰባሰብ ስራ ተግዳሮት ሊሆኑ የሚችሉ ችግሮችን በመለየት ለገቢ ዕድገት ሁሉም ኃላፊነት ወስዶ መስራት እንደሚጠበቅ ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ አሳሰቡ ።

ለገቢ አሰባሰብ ስራ ተግዳሮት ሊሆኑ የሚችሉ ችግሮችን በመለየት ለገቢ ዕድገት ሁሉም ኃላፊነት ወስዶ መስራት እንደሚጠበቅ ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ አሳሰቡ ። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ለገቢ አሰባሰብ ስራ ተግዳሮት ሊሆኑ የሚችሉ ችግሮችን በመለየት ለክልሉ ገቢ ዕድገት ሁሉም ኃላፊነት ወስዶ መስራት እንደሚጠበቅ አሳስበዋል ። ከግብር ግመታና አሰባሰብ ጋር […]

Back To Top