Category: ዜና

የተዘናጋንበት የሚመስለው የኤች አይቪ ጉዳይ ….

ባለፉት አመታት እንደ ሀገር ኤች አይቪ ኤድስን በመከላከልና በመቆጣጠር ረገድ የተመዘገበው ውጤት በመንግስትና በህብረተሰቡ ውስጥ መዘናጋትን በመፍጠሩ የበሽታው ስርጭት አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱ ተገለፀ። አለማችን ከሁለተኛው የአለም ጦርነት መገባደድ በኋላ ትልቅ ስጋቶች ተጋርጠውበታል። የመጀመሪያው በሰው ሰራሽና የተፈጥሮ ምክንያት የሚጠፋው የሰው ልጅ ቁጥር መብዛት ፣ በተለያዩ ሀገራት የሚፈፀሙ የሽብር አደጋዎችና መድሀኒት የለሽ በሽታዎች መከሰት በብዛት አምራች […]

በንፁ የመጠጥ ውሃ የበለፀገ ዞን ለመፍጠር ተግተን እንሰራለን

ውሃ በዓለማችን ላይ በእጅጉ ለሕይወት አስፈላጊ ከሆኑት ንጥረነገሮች ዋነኛው ነው። ውሃ ለሰው ልጅ እጅግ ጠቃሚ ነው። የሰውነታችንን ሁለት ሶስተኛ ክብደትንም ይይዛል፣ ሰውነታችን ውስጥ ያሉ ንጥረ ነገሮችና አላሰፈላጊ ቆሻሻዎችን ያጓጉዛል፣ የሰውነታችንን ሙቀት ይቆጣጠራል፣ ሰውነታችን እንዲለሰልስና መገጣጠሚያዎቻችን ላይ የሚፈጠርን መጎርበጥ እንዲቀንስ ያደርጋል፣ ሰውነታችን ውስጥ የሚካሄድ የኬሚካል ውህደትን ያግዛል። ሰዎች ተፈጥሮአዊ እንቅስቃሴዎችን ሲያደርጉ በላብ፣ በሽንትና በትንፋሽ በኩል ሰውነታቸው […]

የጤና መድህን አባልነት ለጋራ ብልፅግና …..

በቤንች ሸኮ ዞን በ2016 ዓ.ም የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን አጠቃላይ አባላት ምጣኔ 67 ሺህ 705 ይህም በመቶኛ 63% ነው። ማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን ትርፍን መሰረት የማያደርግ የጤና መድህን ዓይነት ሆኖ በአባልነት የሚያቅፋቸው መደበኛ ባልሆነ ክፍለ ኢኮኖሚ ተሰማርተው የሚገኙ እና በአብዛኛው በኢኮኖሚና በማህበራዊ እንቅስቃሴያቸው ከፍተኛ ቁርኝት እንዲሁም ትውውቅ ያላቸውን የህብረተሰብ ክፍል የያዘ ነው። ሁሉን አቀፍ የጤና […]

ቤንች ሸኮ የሙዝ ደን

በቤንች ሸኮ ዞን  ከፍራፍሬዎች ያንበሳውን ድርሻ በመያዝ ግንባር ቀደም የሆነውና ከበቆሎ ምርትና ቡና ምርት በተከታይነት 3ኛ ደረጃን የተጎናፀፈው የሙዝ ተክላችን የሙዝ ተክል ለመጀመርያ ጊዜ ወደ ሀገራችን የገባው በ1946 ዓ.ም ከኬንያ በሚሽነሪዎችና በቤተክርስቲያን ሰዎች አማካኝነተ እንደሆነ ይነገራል፡፡ ይህ የሙዝ ዝርያ አሁም ካለው ሙዝ ሲነፃጸር ቁመቱ እና ፍሬው አጭር የሆነ የኬንያ ሙዝ የሚባል ነበር፡፡ ይህ የኬንያ ሙዝ […]

የቤንች ሸኮ ዞን ምክር ቤት 4ኛ ዙር 11ኛ ዓመት 8ኛ መደበኛ ጉባኤ በሚዛን አማን መካሄድ ጀምሯል።

ሚዛን አማን ፣ የካቲት 25/2016 ምክር ቤቱ በ2 ቀናት ውሎ የምክር ቤትና የአስፈጻሚ ተቋማትን የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት አፈጻጸም ጨምሮ በ5 አጀንዳዎች ላይ የሚመክር ሲሆን በጉባኤው ማጠቃለያ የአመራር ሹመት እንደሚካሄድም ታውቋል። የቤንች ሸኮ ዞን ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ክቡር አቶ ጌዲዮን ኮስታብ ጉባኤውን በንግግር ሲከፍቱ እንደተናገሩት ምክር ቤቶች የህዝብ ሉአላዊነት መገለጫ ናቸው ብለዋል። በዚህም የዞኑ […]

የሚዛን አማን አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ በፍጥነት እንዲጠናቀቅ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በቅንጅት እየተሰራ ነው። አቶ ሀብታሙ ካፍቲን

የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሀብታሙ ካፍቲን የሚዛን አማን ከተማ አየር ማረፊያ ግንባታ በተመለከተ ለሚዲያዎች መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም ለሚዛን አማን አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ከሚያስፈልገው መሬት ውስጥ 1 መቶ 27 ሄክታሩ የካሳ ክፍያ ተጠናቋል። የአውሮፕላን ማረፊያው ለዞናችን ብሎም ለሀገሪቱ ካለው ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ አንፃር የዞኑ መንግስት በትኩረት እየሰራ ነው ብለዋል። ግንባታው በፍጥነት እንዲጠናቀቅ ቦታውን ከይገባኛል […]

የቤንች ሸኮ ዞን መስተዳድር ምክር ቤት የ2016 የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ እየተካሄደ ይገኛል።

ሚዛን አማን ፣ ጥር 20/2016 መስተዳድር ምክር ቤቱ ለ3 ቀናት በሚቆየው መድረኩ የዞን ማዕከል የአስፈጻሚ ተቋማትን የግማሽ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም የሚገመግም ይሆናል። የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሀብታሙ ካፍትን መድረኩን በንግግር ሲከፍቱ እንደተናገሩት አመራርነት ዕድል ሳይሆን ህዝብን በታማኝነትና በቅንነት የማገልገል የሚሰጥ ትልቅ ኃላፊነት ነው ብለዋል። ዛሬ ላይ ያደጉና የበለፀጉ ሀገራት ትልቁ ሚስጥር አመራሩ የተሰጠውን […]

ከ8 ሺ በላይ አርሶ አደሮችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የካሹ መስኖ ግድብ ግንባታ ጥናት ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ ተካሄደ።

በቤንች ሸኮ ዞን ሼይ ቤንችና ደቡብ ቤንች ወረዳ መሀል የካሹ ወንዝ ላይ የሚገነባው የመስኖ ግድብ ጥናት አስመልክቶ ከሁለቱ ወረዳ የሚመለከታቸው አካላት ጋር የምምክር መድረክ ተካሄዷል። በኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ዲዛይንና ሱፐርቪዥን ስራዎች ኮርፖሬሽን አማካኝነት የሚጠናው ይህ ፕሮጀክት በአጭር ጊዜ ተጠንቶ እንዲጠናቀቅ ያስችል ዘንድ አጠቃላይ የጥናት ስራውን አስመልክቶ ሰነድ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል። በውይይት መድረኩ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት […]

የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል የሸኮ ብሔረሰብ ለዘመናት የቆየ የመተሳሰብ ፣ የአብሮነትና የአንድነት ታሪክ ያለውና የውብ ባህልና እሴቶች ባለቤት ነው። ህዝቡ ለዘመናት ጠብቆ ፣ ተንከባክቦና ሳይበረዝ ያቆያቸው ቱባ ባህሎች ፣ ወግና አኩሪ እሴቶች ያሉት ሲሆን ለቀጣዩ ትውልድም ለማስተላፍ እየተሰራ ያለው ተግባር የሚደነቅ ነው። ከነዚህ ውብ ፣ ማራኪና ትልቅ እሴት ከሚታይባቸው ባህላዊ ክዋኔዎች አንዱና ዋነኛው “ቲከሻ […]

ብሔራዊ ቡድኑ ነገ ከግብፅ ጋር ለሚያደርገው ጨዋታ የመጨረሻ ልምምዱን አከናወነ

ብሔራዊ ቡድኑ ነገ ከግብፅ ጋር ለሚያደርገው ጨዋታ የመጨረሻ ልምምዱን አከናወነ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከነገው የግብፅ ጨዋታ አስቀድሞ የመጨረሻ ልምምዱን ጨዋታውን በሚያደርግበት ጁን 30 ስታዲየም አድርጓል። ሁሉም የስብስቡ አባላት በተሟላ ጤንነት ልምምዳቸውን መስራታቸውን ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። የግብፅ እና የኢትዮጵያ የአፍሪካ ዋንጫ የመጨረሻ የምድብ ጨዋታ ነገ (ዓርብ ጳጉሜን 3) ከምሽቱ 1:00 ሰዓት ላይ […]

Back To Top