Category: ዞናዊ

በከተማው የታየው የትምህርት ቤት ደረጃ ማሻሻል ስራ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ተገለፀ።

በከተማው የታየው የትምህርት ቤት ደረጃ ማሻሻል ስራ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ተገለፀ። ሚዛን አማን ነሃሴ 21/2015 ዓ.ም ትምህርት ለትውልድ በሚል መርህ የትምህርት ቤቶችን ደረጃ ለማሻሻልና የ2016 ዓ.ም ትምህርት ለማስጀመር እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን በተመለከተ በሚዛን ቁጥር አንድ ትምህርት ቤት ውይይት ተደርጓል። በውይይቱ ላይ የተገኙት የሚዛን አማን ከተማ ከንቲባ አቶ ግሩም ተማም እንደገለጹት በሚዛን ቁጥር አንድ ትምህርት ቤት […]

በቤንች ሸኮ ዞን ጉራፈርዳ ወረዳ የተከሰተውን የኩፍኝ በሽታ ለመቆጣጠር የተቀናጀ  ሥራ እየተሰራ መሆኑ  ተገለፀ።

በቤንች ሸኮ ዞን ጉራፈርዳ ወረዳ የተከሰተውን የኩፍኝ በሽታ ለመቆጣጠር የተቀናጀ  ሥራ እየተሰራ መሆኑ  ተገለፀ። የቤንች ሸኮ ዞን ጤና መምሪያ  ኃላፊ አቶ ኤሊያስ ምናሴ በሰጡት መግለጫ  በጉራፈርዳ ወረዳ የኩፍኝ በሽታ በወረርሽኝ  ደረጃ መከሰቱን ጠቁመው ከ200  በላይ ህፃናትና አዋቂዎች  መጠቃታቸውን ገልፀዋል። የተከሰተው የኩፍኝ በሽታ መሆን አለመሆኑን  በላብራቶሪ  ለማረጋገጥ ናሙና በመላክ የኩፍኝ በሽታ መሆኑ መረጋገጡን አቶ ኤሊያስ  ተናግረዋል […]

ለሁለት ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ የቆየው የደቡብ ቤንች ወረዳ ም/ቤት 5ኛ ዙር 33ኛ መደበኛ ጉባኤ የተለያዩ የወረዳውን የካብኔ አባላት ሹመት በማፅደቅ ተጠናቅቋል ።

ለሁለት ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ የቆየው የደቡብ ቤንች ወረዳ ም/ቤት 5ኛ ዙር 33ኛ መደበኛ ጉባኤ የተለያዩ የወረዳውን የካብኔ አባላት ሹመት በማፅደቅ ተጠናቅቋል ። በሁለት ቀናት የጉባኤው ቆይታም ም/ቤቱ የአስፈጻሚዎችን፣ የፍ/ቤቱን እና የምክር ቤቱንየ2015ዓ.ም ሪፖርት እና የ2016ዓ.ም እቅድ ገምግሞ አጽድቋል ። ምክር ቤቱ የወረዳውን ካቢኔ ሹመት ፕሮፖዛል በወረዳው ዋና አስተዳዳሪ አቶ ወልዱ ባጪ አማካይነት ቀርቦ ም/ቤቱ የካቢኔ […]

የመሠረተ ልማት ጥያቄ ችግሮች ን ለመፍታት ትኩረት ተሰጥቶት እንዲሰራ የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ክቡር አቶ ቀበሌ መንገሻ ጠየቁ።

የመሠረተ ልማት ጥያቄ ችግሮች ን ለመፍታት ትኩረት ተሰጥቶት እንዲሰራ የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ክቡር አቶ ቀበሌ መንገሻ ጠየቁ። የኢፌዴሪ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በቤንች ሸኮ ዞን የክልልና የህዝብ ተወካዮች በተገኙበት ውይይት አካሂደዋል። የደቡብ ምዕራብ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ከተደራጁ ጀምሮ በክልሉ ሠላም ፣ ልማትና ወንድማማችነት ላይ በሁሎም ዞኖችና ወረዳዎች ሲሰራ መቆየቱን የኢፌዴሪ ህዝብ ተወካዮች […]

“ደም በመለገስ በደም መፍሰስ ሕይወታቸውን የሚያጡ ወገኖችን መታደግ ይገባል” አቶ ሳሙኤል አሰፋ

“ደም በመለገስ በደም መፍሰስ ሕይወታቸውን የሚያጡ ወገኖችን መታደግ ይገባል” አቶ ሳሙኤል አሰፋ በቤንች ሸኮ ዞን ሴቶች ህፃናት ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳይ መምሪያ አስተባባሪነት በክረምት ወጣቶች በጎ አድራጎት በሚዛን አማን ከተማ የደም ልገሳ መርሃ ግብር ተካሄዷል። በመርሀ ግብሩ ላይ የተገኙት የቤንች ሸኮ ዞን ምክትል አስተዳዳሪና የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት መምሪያ ሀላፊ አቶ ሳሙኤል አሰፋ ደም በሰጡበት ጊዜ ደም […]

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ ቲቺንግ ሆስፒታል በመገኘት የሆስፒታሉን አጠቃላይ የስራ እንቅስቃሴና ግንባታዎችን ተዘዋውረው ጎበኙ።

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ ቲቺንግ ሆስፒታል በመገኘት የሆስፒታሉን አጠቃላይ የስራ እንቅስቃሴና ግንባታዎችን ተዘዋውረው ጎበኙ። ሚዛን አማን ፣ ነሀሴ 21/2015 አባላቱ በመጀመሪያ ቀን በከሰዓት ውሎአቸው በሆስፒታሉ በመገኘት አጠቃላይ ስራዎችንና የጤና ኮሌጅ ግንባታዎችን ጎብኝተዋል። የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ ቲቺንግ ሆስፒታል በቀድሞ የሚዛን አማን አጠቃላይ ሆስፒታል በሚል በ1972 ዓመተ ምህረት አካባቢ ለ60ሺ ህዝብ አገልግሎት ይሰጣል […]

ትምህርት ቤቶችን ምቹ የመማሪያ አካባቢና በግብዓት ማጠናከር የተማሪን ውጤትና ስነ-ምግባር በማሻሻል ረገድ የሚያበረክተው ሚና የጎላ መሆኑ ተገለጸ፡፡

ትምህርት ቤቶችን ምቹ የመማሪያ አካባቢና በግብዓት ማጠናከር የተማሪን ውጤትና ስነ-ምግባር በማሻሻል ረገድ የሚያበረክተው ሚና የጎላ መሆኑ ተገለጸ፡፡ ነሐሴ 20/2015 ሚዛን አማን፡ የቤንች ሸኮ ዞን ትምህርት መምሪያ በ2016 በጀት ዓመት በትምህርት ዝግጅት ምዕራፍ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት ዙሪያ የሚመለከታቸዉን ባለድርሻ አካላት በማሳተፍ በሚዛን አማን እየገመገመ ነው፡፡ የቤንች ሸኮ ዞን ትምህርት መምሪያ ኃላፊ አቶ ግዛው ኃይሌ እንደገለጹት የ2016 […]

የገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት አካል የሆነው የደንቢ የመስህ ፕሮጀክት 372.5 ሄክታር ይዞታን የመከለልና ጋይድ ማፕ የማዘጋጀት ስራ እየተሰራ ነው፦ አቶ ጌታቸው ኮይካ

የገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት አካል የሆነው የደንቢ የመስህ ፕሮጀክት 372.5 ሄክታር ይዞታን የመከለልና ጋይድ ማፕ የማዘጋጀት ስራ እየተሰራ ነው፦ አቶ ጌታቸው ኮይካ ሚዛን አማን ፣ ነሀሴ 19/2015 ዞኑ የቱሪዝም ፣ የኮንፍረንስ ቱሪዝም ፣ የንግድና የኢንቨስትመንት ማዕከል ከመሆኑ ጋር ተያይዞ መስህቡ መገንባት ቅልቅ ፋይዳ ያለው ነው ብለዋል። የቤንች ሸኮ ዞን ባህል ቱሪዝምና ስፖርት መምሪያ ኃላፊ አቶ ጌታቸው […]

ለዜጎች የሥራ ዕድል ከመፍጠር ባለፍ ስራ ፈጣሪ መሆን እንዲችሉ ዘርፈ ብዙ ስራዎችን እየሠራ እንደሚገኝ የቤንች ሸኮ ዞን የስራ ክህሎት ኢንተርፕራይዞችና ኢንዱስትሪ ልማት መምሪያ አሳወቀ።

ለዜጎች የሥራ ዕድል ከመፍጠር ባለፍ ስራ ፈጣሪ መሆን እንዲችሉ ዘርፈ ብዙ ስራዎችን እየሠራ እንደሚገኝ የቤንች ሸኮ ዞን የስራ ክህሎት ኢንተርፕራይዞችና ኢንዱስትሪ ልማት መምሪያ አሳወቀ። ሚዛን-አማን፦ነሐሴ 18/2015 ዓ.ም የቤንች ሸኮ ዞን የስራ ክህሎት ኢንተርፕራይዞችና ኢንዱስትሪ ልማት መምሪያ የ2015 ዓ.ም አፈፃፀም ፣የ2016 መሪ ዕቅድ እና የስራ ፈላጊ ወጣቶች ልየታ የንቅናቄ መድረክ ተካሄዷል። በንቅናቄው መድረክ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት […]

በሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች የሚስተዋሉ የአሰራር ችግሮች እና ደላሎች በዘርፉ እያደረጉ ያሉት ተሳትፎ መጎላት ህብረተሰቡን እያስመረረ መሆኑን ተገለጸ፡፡

በሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች የሚስተዋሉ የአሰራር ችግሮች እና ደላሎች በዘርፉ እያደረጉ ያሉት ተሳትፎ መጎላት ህብረተሰቡን እያስመረረ መሆኑን ተገለጸ፡፡ ህገ-ወጦች ህግን ተከትለዉ የሚሰሩበትና ህጋዊ ኤጀንሲዎችን በማበረታታት የሚስተዋሉ ችግሮች ለመቅረፍ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን የቤንች ሸኮ ዞን የስራ፣ ክህሎት ፣ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት መምሪያ አሳሰበ፡፡ በሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር ህጋዊ ፍቃድ አዉጥቶ የሚሰሩ ከ75 በላይ የሥራና ሠራተኛ […]

Back To Top