Blog

S’okura Maakukiyb

S’okura maakukiyb .S’oku Gexab Yaab zaara há footukiybta há gəri nooguka tosaka, bazha dəmbika, yeeb dəmbika, sərgi dəmbika ankiyb há footukiybta qoysnsab zaaras ankiyb ketasta askn footab gonchi há amkiykə. S’oku há ed noogu “S’oku Noogu” há gexukiybta angata ishi xustukiyb S’oku oti gexabey tuurukn gəriqa xustukiybey:tunu oti təkə. kaysta karka kootaka gyanu baab ishi […]

Haci

Haci Bench Ats ba qaxs yisn besi yiskuc kutsa gizio.yi gobqan yimaxn dubi yiskue,yi namn amtsi yiskue,yi kazin amtsi vidoam besti yiskue yi odin bench ats dicttionary benc nonama nap nonama parenjnonama xsapangi yikue.no qayxsa haci ba goqan ba maxmaxam soy petu gah uxinsi yikue.Enda gahind no bench ats kayshinsaragi dumars atsa no qayxs ermi […]

የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል የሸኮ ብሔረሰብ ለዘመናት የቆየ የመተሳሰብ ፣ የአብሮነትና የአንድነት ታሪክ ያለውና የውብ ባህልና እሴቶች ባለቤት ነው። ህዝቡ ለዘመናት ጠብቆ ፣ ተንከባክቦና ሳይበረዝ ያቆያቸው ቱባ ባህሎች ፣ ወግና አኩሪ እሴቶች ያሉት ሲሆን ለቀጣዩ ትውልድም ለማስተላፍ እየተሰራ ያለው ተግባር የሚደነቅ ነው። ከነዚህ ውብ ፣ ማራኪና ትልቅ እሴት ከሚታይባቸው ባህላዊ ክዋኔዎች አንዱና ዋነኛው “ቲከሻ […]

የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ቀበሌ መንገሻ የፋይዳ ብሄራዊ የዲጂታል መታወቂያ በመመዝገብ በሚዛን አማን ከተማ አስጀመሩ።

የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ቀበሌ መንገሻ የፋይዳ ብሄራዊ የዲጂታል መታወቂያ በመመዝገብ በሚዛን አማን ከተማ አስጀመሩ። በዛሬው እለት በሚዛን አማን ከተማ ብሄራዊ የዲጂታል መታወቂያ ምዝገብ ተጀምሯል። የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ቀበሌ መንገሻ የሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ግሩም ተማምን ጨምሮ የዞንና የከተማ አስተዳደር ባለድርሻ አካላት በሚዛን የዞኑ ገቢዎች መምሪያ ውስጥ በአማን […]

ብሔራዊ ቡድኑ ነገ ከግብፅ ጋር ለሚያደርገው ጨዋታ የመጨረሻ ልምምዱን አከናወነ

ብሔራዊ ቡድኑ ነገ ከግብፅ ጋር ለሚያደርገው ጨዋታ የመጨረሻ ልምምዱን አከናወነ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከነገው የግብፅ ጨዋታ አስቀድሞ የመጨረሻ ልምምዱን ጨዋታውን በሚያደርግበት ጁን 30 ስታዲየም አድርጓል። ሁሉም የስብስቡ አባላት በተሟላ ጤንነት ልምምዳቸውን መስራታቸውን ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። የግብፅ እና የኢትዮጵያ የአፍሪካ ዋንጫ የመጨረሻ የምድብ ጨዋታ ነገ (ዓርብ ጳጉሜን 3) ከምሽቱ 1:00 ሰዓት ላይ […]

በክልላችን የሚገኙ የተፈጥሮ ጸጋዎችን ወደ ሀብት በመቀየር ወጣቶችን ተጠቃሚ ማድረግ ያስፈልጋል ፦ ክቡር አቶ ፋጂዮ ሳፒ

በክልላችን የሚገኙ የተፈጥሮ ጸጋዎችን ወደ ሀብት በመቀየር ወጣቶችን ተጠቃሚ ማድረግ ያስፈልጋል ፦ ክቡር አቶ ፋጂዮ ሳፒ ሚዛን አማን ፣ ጳጉሜ 01/2015 የክልሉ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ከደች ሲኖ የምስራቅ አፍሪካ የቀርቀሀ ልማት ፕሮግራም 2 ጋር በመተባበር ለ10 ቀናት የሰጠው ስልጠና ተጠናቋል። በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የኢኮኖሚ ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ […]

“መስዋዕትነት ለብሔራዊ ክብር ፣ ለነጻነት እና ለሉአላዊነት” በሚል መሪ ቃል ጳጉሜ 2 የመስዋዕትነት ቀን በሚዛን አማን ተከበረ።

“መስዋዕትነት ለብሔራዊ ክብር ፣ ለነጻነት እና ለሉአላዊነት” በሚል መሪ ቃል ጳጉሜ 2 የመስዋዕትነት ቀን በሚዛን አማን ተከበረ። ሚዛን አማን ፣ ጳጉሜ 2/2015 ቀኑን የፌደራል ፖሊስ ፣ የማረሚያ ፣ የዞን ፣ የከተማ ፖሊስና በጸጥታ መዋቅሩ አባላት በፓናል ውይይት ተከብሯል። የቤንች ሸኮ ዞን ሰላምና ፀጥታ መምሪያ ኃላፊ አቶ ኮጁ ባደከች ጳጉሜ 2 የመስዋዕትነት ቀንን አስመልክቶ ባቀረቡት የውይይት […]

ህገ- ወጥ የከተማ መሬት ወረራን በመከላከል እና በማስተካከል ከተሞች ለነዋሪዎች ምቹ እና ለቱሪዝም ሳቢ እንዲሆኑ መስራት እንደሚገባ ተገለፀ።

ህገ- ወጥ የከተማ መሬት ወረራን በመከላከል እና በማስተካከል ከተሞች ለነዋሪዎች ምቹ እና ለቱሪዝም ሳቢ እንዲሆኑ መስራት እንደሚገባ ተገለፀ። ሚዛን አማን ጳጉሜ 2/2015 ዓ.ም የቤንች ሸኮ ዞን ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን መምሪያ ያለፍቃድ የተያዘ የከተማ ይዞታ ማስተካከልና መከላከል ደንብ ቁጥር 012/2015 እና የ2016 ዕቅድ ዝግጅት ላይ ያተኮረ የንቅናቄ መድረክ በሲዝ ከተማ እየተካሄደ ነው። የዕለቱ የክብር ዕንግዳ እና […]

ለሰላም ለልማትና ለዴሞራሲ ሲባል የሚከፈል መስዋዕትነትና የሀገርን ህልውና ለማስጠበቅ ብልፅግና ፓርቲ ግምባር ቀደም ተግባሩ አድርጎ ሰርቷል፤ እየሰራም ይገኛል ፡፡ አቶ ዮናስ ኬና

ለሰላም ለልማትና ለዴሞራሲ ሲባል የሚከፈል መስዋዕትነትና የሀገርን ህልውና ለማስጠበቅ ብልፅግና ፓርቲ ግምባር ቀደም ተግባሩ አድርጎ ሰርቷል፤ እየሰራም ይገኛል ፡፡ አቶ ዮናስ ኬና የቤንች ሸኮ ዞን የመንግስት ዋና ተጠሪና የብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ዮናስ ኬና የመስዋዕትነትን ቀን አስመልክተው መልዕክት አስተላልፈዋል። የመንግስት ተጠሪው በመልዕክታቸው ፓርቲው የሚከፈለው ዋጋና መስዋዕትነት የሚታሰበውን ሰላምን ለማስፈን: ልማትን ለማረጋገጥና የዴሞራሲን ስርዓት […]

የቤንች ማጂ ልማት ማህበር የባለ ልዩ ተሰጥኦ ተማሪዎች አዳሪ ትምህርት ቤት ጅማሮ አበረታችና ተስፋ ሰጪ ነው ፦ አቶ ቀበሌ መንገሻ

የቤንች ማጂ ልማት ማህበር የባለ ልዩ ተሰጥኦ ተማሪዎች አዳሪ ትምህርት ቤት ጅማሮ አበረታችና ተስፋ ሰጪ ነው ፦ አቶ ቀበሌ መንገሻ ሚዛን አማን ፣ ነሀሴ 27/2015 ልማት ማህበሩ የአዳሪ ትምህርት ቤቱን የ2015 አፈጻጸም ፣ የ2016 የተማሪ ቅበላ ዕቅድና የባለድርሻ አካላት ሚና ላይ በዞኑ ካቢኔ መሰብሰቢያ አዳራሽ ውይይት አድርጓል። የቤንች ማጂ ልማት ማህበር የባለ ልዩ ተሰጥኦ ተማሪዎች […]

Back To Top