ስለ እኛ

የቤንች ሸኮ ዞን የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት

ተልዕኮ

የማህበራዊና ዲጂታል ሚዲያዎች፤ ህትመት፤ ሬዲዲዮና ቴሌቪዥን እንዲሁም ዘመን የሚያመጣቸውን አዳዲስ የኮሚዩኒኬሽንና መገናኛ ቴክኖሎጅዎችን በመጠቀም ለህብረተሰቡ የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማቶችን እንዲሁም የኢንቨስትመንት መረጃዎችን የሚሰጥ አካታች የኮሚዩኒኬሽን አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችል ምቹ አካባቢ መፍጠር ነው፡፡

ከዚህ አንፃር በዞናዊ፣ ክልላዊና ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ህብረተሰቡን ለሁለንተናዊ ተሳትፎ የሚያነሳሳ፣ የሚያጎለብት፣ ተጠቃሚ የሚያደርግ የኮሙዩኒኬሽን ሥርዓት በመዘርጋት ተአማኒ፣ ጥራቱን የጠበቀ መረጃ ተደራሽ ማድረግ ነው፡፡

        የተቋሙ ራዕይ

2024 . በመረጃ የበለጸገ እና በሀገሩ ላይ መልካም ገጽታን የተጎናጸፈ ዜጋ ተፈጥሮ ማየት

    1. እሴቶች
  • የፈጠራና የኃሳብ አመንጭነት አቅምን ማዳበር  
  • አክብሮትና አንድነት
  • በኃሳብ አሸናፊነት ማመን
  • ትብብርና የቡድን ስራ
  • የመሪነት ብቃት
  • ኃላፊነትን መውሰድ
  • ቅንነት
  • ታማኝነት
  • ተጠያቂነት
  • የላቀና አስተማማኝ አገልግሎት መስጠት
Back To Top