ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከኢትዮጵያ የሠራተኛ ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን ሥራ አስፈጻሚዎች ጋር ተወያዩ ነሐሴ 24/2015 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከኢትዮጵያ የሠራተኛ ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን ሥራ አስፈጻሚዎች ጋር ዛሬ ከሰዓት ተወያይተዋል፡፡
በውይይታቸውም መልካም የሥራ ግንኙነት ስለመፍጠር መምከራቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የተገኘ መረጃ ያመላክታል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከኢትዮጵያ የሠራተኛ ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን ሥራ አስፈጻሚዎች ጋር ተወያዩ ነሐሴ 24/2015 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከኢትዮጵያ የሠራተኛ ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን ሥራ አስፈጻሚዎች ጋር ዛሬ ከሰዓት ተወያይተዋል፡፡
በውይይታቸውም መልካም የሥራ ግንኙነት ስለመፍጠር መምከራቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የተገኘ መረጃ ያመላክታል።