ኢትዮጵያ ብሪክስን መቀላቀሏ ትልቅ እድል ነው፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ኢትዮጵያ ብሪክስን መቀላቀሏ ትልቅ እድል ነው፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

የብሪክስ መሪዎች በ15ኛው የቡድኑ ጉባኤ ኢትዮጵያን አዲስ አባል እንድትሆን ድጋፍ ማድረጋቸው እና መወሰናቸው ለኢትዮጵያ መልካም አጋጣሚ እና ትልቅ እድል መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለፁ።

ጠቅላይ ሚኒሰትሩ ኢትዮጵያ ብሪክስን መቀላቀሏን ተክትሎ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልእክት፤ “ኢትዮጵያ ሁሉን ያሳተፈ እና የበለፀገ ዓለም አቀፍ ሥርዓት እንዲኖር ከሁሉም ጋር ለመተባበር ዝግጁ ነች” ብለዋል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Back To Top