ብሔራዊ ቡድኑ ነገ ከግብፅ ጋር ለሚያደርገው ጨዋታ የመጨረሻ ልምምዱን አከናወነ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከነገው የግብፅ ጨዋታ አስቀድሞ የመጨረሻ ልምምዱን ጨዋታውን በሚያደርግበት ጁን 30 ስታዲየም አድርጓል።
![](https://benchshekozonecom.gov.et/wp-content/uploads/2023/09/1694117578109.jpg)
![](https://benchshekozonecom.gov.et/wp-content/uploads/2023/09/1694117576438.jpg)
![](https://benchshekozonecom.gov.et/wp-content/uploads/2023/09/1694117574594.jpg)
![](https://benchshekozonecom.gov.et/wp-content/uploads/2023/09/1694117571477.jpg)
![](https://benchshekozonecom.gov.et/wp-content/uploads/2023/09/1694117569732.jpg)
![](https://benchshekozonecom.gov.et/wp-content/uploads/2023/09/1694117567943.jpg)
![](https://benchshekozonecom.gov.et/wp-content/uploads/2023/09/1694117566114.jpg)
![](https://benchshekozonecom.gov.et/wp-content/uploads/2023/09/1694117564417-1.jpg)
![](https://benchshekozonecom.gov.et/wp-content/uploads/2023/09/1694117562712.jpg)
![](https://benchshekozonecom.gov.et/wp-content/uploads/2023/09/1694117560939.jpg)
ሁሉም የስብስቡ አባላት በተሟላ ጤንነት ልምምዳቸውን መስራታቸውን ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
የግብፅ እና የኢትዮጵያ የአፍሪካ ዋንጫ የመጨረሻ የምድብ ጨዋታ ነገ (ዓርብ ጳጉሜን 3) ከምሽቱ 1:00 ሰዓት ላይ ካይሮ በሚገኘው ጁን 30 ስታዲየም ይካሄዳል።
ጨዋታውን ጋቦናዊ የመሐል ዳኛ እንዲሁም ረዳቶች ከኮንጎ እና ጋቦን የሚመሩት ይሆናል።